ውስብስብ አጭር ልብ ወለድ። ደባልቄ አውቶቡስ እየጠበቀ ነው፡፡ ሰው መተቸት ይወዳል። አካባቢውን ማንበብ ይችላል። ቀዳዳ መድፈን እና ጎደሎ መሙላት ልማዱ ነው። ምን አጋጠመው? ደባልቄን ይወቁት! ተጨማሪ
ባህል ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ የህብረተሰብ ባህሪ እና አስተሳሰብ ነው። ባህል በሚሰጠን ልምድ ላይ ጥበብ ከተጨመረበት መርህ ይሆናል። መርህ የአዕምሮ ምግብ ነው። እንዴት? ተጨማሪ
በአስተሳሰብ ሽፍታ ይሁኑ። ከጀሌ አስተሳሰብ ይላቀቁ። ከሳጥኑ ውጭ ማየት ይለማመዱ። ቀረብ ይበሉና እሰይ የኔ ልጅ ይበልዎት። ተጨማሪ